Aug 31, 2026

Exchange Rate

Currency Buying Selling W. Avg Buy W. Avg Sell

Latest News

Stay updated with our latest news and events.

Featured News

ፀደይ ባንክ እና ኢግል ላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ ግሩፕ በጋራ ለመሥራት ተፈራረሙ፡፡
Latest Aug 26, 2026

ፀደይ ባንክ እና ኢግል ላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ ግሩፕ በጋራ ለመሥራት ተፈራረሙ፡፡

ፀደይ ባንክ እና ኢግል ላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ ግሩፕ የግብርና ግብዓት ሥርጭትን በዲጂታል ቴክኖሎጂ ለማዘመን የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡


ተቋማቱ፣ ዛሬ ነሐሴ 18/2018 ዓ.ም ነው በጋራ የመሥራት ስምምነቱን በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት የተፈራረሙት።

Read More

All News

Showing 1 to 6 of 139 results
ፀደይ ባንክ እና ኢግል ላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ ግሩፕ በጋራ ለመሥራት ተፈራረሙ፡፡
Aug 26, 2026

ፀደይ ባንክ እና ኢግል ላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ ግሩፕ በጋራ ለመሥራት ተፈራረሙ፡፡

ፀደይ ባንክ እና ኢግል ላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ ግሩፕ የግብርና ግብዓት ሥርጭትን በዲጂታል ቴክኖሎጂ ለማዘመን የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ተቋማቱ፣ ዛሬ ነሐሴ 18/2018 ዓ.ም ነው በጋራ የመሥራት ስምምነቱን በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤ...
ፀደይ ባንክ በወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ዓለምአቀፍ እውቅና አገኘ፡፡
Aug 20, 2026

ፀደይ ባንክ በወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ዓለምአቀፍ እውቅና አገኘ፡፡

ፀደይ ባንክ ‹‹አርሂቡ›› በተሰኘው ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎቱ ዓለምአቀፍ እውቅና አገኘ፡፡ባንካችን በአልሁዳ የኢስላሚክ ኢኮኖሚክስ ማዕከል (ALHuda CIBE) አዘጋጅነት በተካሄደው ዓለም አቀፍ ከወለድ ነጻ ባንክ እና ታካፉል ሽልማ...
ፀደይ ባንክ ለተፈራ ኃይሉ መታሰቢያ ጠቅላላ ሆስፒታል የ10 ሚልየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
Aug 07, 2026

ፀደይ ባንክ ለተፈራ ኃይሉ መታሰቢያ ጠቅላላ ሆስፒታል የ10 ሚልየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡

ፀደይ ባንክ ለተፈራ ኃይሉ መታሰቢያ ጠቅላላ ሆስፒታል የ10 ሚልየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ፀደይ ባንክ በአማራ ክልል፣ ዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ለሚገኘው ለተፈራ ኃይሉ መታሰቢያ ጠቅላላ ሆስፒታል የ10 ሚልየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ባንኩ...
ፀደይ ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ቅርንጫፎች እና ዲስትሪክቶች እውቅናና ሽልማት ሰጠ፡፡
Aug 06, 2026

ፀደይ ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ቅርንጫፎች እና ዲስትሪክቶች እውቅናና ሽልማት ሰጠ፡፡

ፀደይ ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ቅርንጫፎች እና ዲስትሪክቶች እውቅናና ሽልማት ሰጠ፡፡ባንኩ ላለፉት ሦስት ቀናት ሲያካሂድ የነበረውን የ2025/26 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም እና የ2026/27 እቅድ ትውው...
ፀደይ ባንክ ከታክስ በፊት 4 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር ጠቅላላ ትርፍ አስመዘገበ፡፡
Aug 02, 2026

ፀደይ ባንክ ከታክስ በፊት 4 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር ጠቅላላ ትርፍ አስመዘገበ፡፡

ባንኩ የ2025/26 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም እና የ2026/27 እቅድ ትውውቅ መድረኩን ማካሔድ ጀምሯል፡፡ከሐምሌ 26-28/2018 ዓ.ም በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት እየተካሔደ በሚገኘው የአፈጻጸም ውይይትና የእቅድ ትውውቅና መድረክ፣ የዳ...
ፀደይ ባንክ በአስተሳሰብ ለውጥ እና በዘመናዊ የባንክ አሠራር ላይ ያተኮረ ታሪካዊ ሥልጠና ለሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ሰጠ
Jun 15, 2026

ፀደይ ባንክ በአስተሳሰብ ለውጥ እና በዘመናዊ የባንክ አሠራር ላይ ያተኮረ ታሪካዊ ሥልጠና ለሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ሰጠ

ከሰኔ 5 እስከ 7/2018 ዓ.ም ባሉት ሶስት ተከታታይ ቀናት፣ ፀደይ ባንክ የተያያዘውን ታላቅ ተቋማዊ ሽግግር ለማፋጠንና የነገውን ስኬት ለመቅረጽ ያለመ፣ በአስተሳሰብ ለውጥ እና በዘመናዊ የባንክ አሠራር ላይ ያተኮረ እጅግ ከፍተኛ ሥልጠና...
/