Jan 08, 2026

Exchange Rate

Currency Buying Selling W. Avg Buy W. Avg Sell

Latest News

Stay updated with our latest news and events.

Featured News

ፀደይ ባንክ ለዝግባ የሕጻናት እና አረጋውያን መርጃ በጎ አድራጎት ድርጅት ከ3 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ ድጋፍ አደረገ፡፡
Latest Jan 08, 2026

ፀደይ ባንክ ለዝግባ የሕጻናት እና አረጋውያን መርጃ በጎ አድራጎት ድርጅት ከ3 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ ድጋፍ አደረገ፡፡

ፀደይ ባንክ ለዝግባ የሕጻናት እና አረጋውያን መርጃ በጎ አድራጎት ድርጅት ከ3 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የመኪና እና የምግብ እህል ድጋፍ አድርጓል፡፡


ከ2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የመኪና ድጋፉ የበጎ አድራጎት ድርጅቱ ባንኩን እንዲያስተዋውቅበት የተሰጠ ነው።

...

Read More

All News

Showing 13 to 18 of 110 results
Unite.et ላይ በመመዝገብ የፀደይ ባንክ ደንበኛ ይሁኑ!
Dec 09, 2025

Unite.et ላይ በመመዝገብ የፀደይ ባንክ ደንበኛ ይሁኑ!

Unite.et ላይ በመመዝገብ የፀደይ ባንክ ደንበኛ ይሁኑ!በቀላሉ በመመዝገብ የፀደይ ባንክ ደንበኛ ለመሆን ቀጥሎ ያሉትን ሂደቶች ይከተሉ!1. የ Unite.et መተግበሪያን ከአፕ ስቶር ወይም ከፕሌይ ስቶር ያውርዱ፣2. ፀደይ ባንክ የሚለው...
ፀደይ ባንክ ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ።
Dec 06, 2025

ፀደይ ባንክ ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ።

ፀደይ ባንክ ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀንን በዋናው መሥሪያ ቤት አክብሯል።ባንኩ የዋናው መሥሪያ ቤት የሥራ ኀላፊዎች እና ሠራተኞች እንዲሁም ከፌደራል የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የመጡ ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ነው...
የፀደይ ባንክ አትሌት በባንኮክ በተካሄደ ውድድር አሸነፈች
Dec 06, 2025

የፀደይ ባንክ አትሌት በባንኮክ በተካሄደ ውድድር አሸነፈች

የፀደይ ባንክ አትሌት የሆነችው አትሌት አሰለፍ አማረ ካሴ በታይላንድ ባንኮክ በተካሄደ የ10 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ውድድር አንደኛ በመሆን አሸንፋለች።አትሌቷ ውድድሩን 33 ደቂቃ ከ23 ሰከንድ በመሮጥ የወርቅ ሜዳሊያውን ማጥለቅ ችላለ...
ፀደይ ባንክ እና የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት አብሮ ለመሥራት ተፈራረሙ፡፡
Nov 27, 2025

ፀደይ ባንክ እና የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት አብሮ ለመሥራት ተፈራረሙ፡፡

ፀደይ ባንክ እና የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት አብሮ ለመሥራት ተፈራረሙ፡፡ፀደይ ባንክ እና የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት አብሮ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ዛሬ ኅዳር17/2018ዓ.ም ኢንስቲትዩቱ...
ፀደይ ባንክ በግብርና እድገት ላይ በሚመክር የመማማሪያ መድረክ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡
Nov 25, 2025

ፀደይ ባንክ በግብርና እድገት ላይ በሚመክር የመማማሪያ መድረክ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡

ፀደይ ባንክ SNV-Ethiopia የተሰኘ የኔዘርላንድ ድርጅት በአዘጋጀው የመማማሪያ እና የትሥሥር መድረክ ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል፡፡በመድረኩ ከፌዴራል እና ከክልል የመጡ ባለድርሻ አካላት፣ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች እና ባለሙያዎች፣ በ...
የፀደይ ባንክ አትሌቶች በታላቁ ሩጫ ብርቱ ተፎካካሪ ሆነዋል።
Nov 24, 2025

የፀደይ ባንክ አትሌቶች በታላቁ ሩጫ ብርቱ ተፎካካሪ ሆነዋል።

የፀደይ ባንክ አትሌቶች በ 25ኛው ታላቁ ሩጫ ውድድር ብርቱ ፉክክር አድርገዋል።በየዓመቱ በድምቀት በሚካሄደው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የባንካችን አትሌቶች ተሳትፈዋል።ዛሬ ኅዳር 14/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ በተካሄደው ውድድር በሁለቱም ፆ...
/