May 21, 2026

Exchange Rate

Currency Buying Selling W. Avg Buy W. Avg Sell

Latest News

Stay updated with our latest news and events.

Featured News

ለአፍታም ቢሆን እንዳይዘናጉ!
Latest May 19, 2026

ለአፍታም ቢሆን እንዳይዘናጉ!

ውድ ደንበኛችን! የሞባይል ባንኪንግ፣ ኢንተርኔት ባንኪንግ፣ ኤ ቲ ኤም፣ ፖስ፣ የመሳሰሉ ዲጂታል የባንክ አገልግሎቶችን እና ማኅበራዊ ሚዲያ በሚጠቀሙበት ጊዜ የሚከተሉትን የደኅንነት መጠበቂያ ጥንቃቄዎች እንዲተገብሩ እናስታውስዎታለን፡፡


·የምስጢር ቁጥርዎን በስልክዎ ውስጥ አያስቀ...

Read More

All News

Showing 1 to 6 of 130 results
ለአፍታም ቢሆን እንዳይዘናጉ!
May 19, 2026

ለአፍታም ቢሆን እንዳይዘናጉ!

ውድ ደንበኛችን! የሞባይል ባንኪንግ፣ ኢንተርኔት ባንኪንግ፣ ኤ ቲ ኤም፣ ፖስ፣ የመሳሰሉ ዲጂታል የባንክ አገልግሎቶችን እና ማኅበራዊ ሚዲያ በሚጠቀሙበት ጊዜ የሚከተሉትን የደኅንነት መጠበቂያ ጥንቃቄዎች እንዲተገብሩ እናስታውስዎታለን...
የፀደይ ባንክ የሰራተኞች ካፌቴሪያ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ
May 15, 2026

የፀደይ ባንክ የሰራተኞች ካፌቴሪያ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ

የሥራ መደብ፦ ሼፍ (ምግብ አዘጋጅ) የሥራ ክፍል፦ የካፌቴሪያ አገልግሎት ተጠሪነቱ፦ ለካፌቴሪያ ሥራ አስኪያጅ / ለዋና ሼፍ (Executive Chef) የሥራ ቦታ፦ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የቅጥር ሁኔታ፦ ቋሚ፣ ሙሉ የሥራ ሰዓት 1. ስለ ባ...
ፀደይ ባንክ እና የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስትራቴጂካዊ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡
May 13, 2026

ፀደይ ባንክ እና የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስትራቴጂካዊ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡

ፀደይ ባንክ እና የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አብሮ ለመሥራት የሚያችላቸውን ስትራቴጂካዊ ስምምነት ዛሬ ግንቦት 4/2018 ዓ.ም በፀደይ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት ተፈራርመዋል፡፡የፀደይ ባንክ ፕሬዝዳንት ዮሐንስ አያሌው (ዶ/ር) እና የአ...
ፀደይ ባንክ ለባንኩ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ሥነ ምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥ ላይ ያተኮረ ሥልጠና ሰጠ።
May 08, 2026

ፀደይ ባንክ ለባንኩ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ሥነ ምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥ ላይ ያተኮረ ሥልጠና ሰጠ።

ዛሬ ሚያዝያ 29/2018 ዓ.ም በዋናው መሥሪያ ቤት የተሰጠው ሥልጠና ከፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው።በሥልጠናው የባንኩ ም/ፕሬዝዳንቶች፣ ዳይሬክተሮች እና የዲስትሪክት ሥራ አስኪያጆች ተሳትፈዋል።&...
ፀደይ ባንክን በሁሉም መመዘኛዎች ተመራጭ እና መሪ ባንክ የማድረግ ርእይ ተይዞ እየተሠራ መሆኑን ፕሬዝዳንቱ ዮሐንስ አያሌው (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
May 04, 2026

ፀደይ ባንክን በሁሉም መመዘኛዎች ተመራጭ እና መሪ ባንክ የማድረግ ርእይ ተይዞ እየተሠራ መሆኑን ፕሬዝዳንቱ ዮሐንስ አያሌው (ዶ/ር) ገለጹ፡፡

ባንኩ የሦስተኛ ሩብ ዓመትና የዘጠኝ ወር አፈፃፀሙን በደብረ ብርሃን ከተማ ገምግሟል፡፡የ2025/26 የአፈጻጸም ግምገማውን በተለያዩ ዙሮች ሲያካሂድ የቆየው ፀደይ ባንክ የማጠቃለያ ውይይቱን የሰቆጣ፣ ወልድያ፣ ደሴ እና ደብረ ብርሃን...
ፀደይ ባንክ የሦስተኛ ሩብ አመትና የዘጠኝ ወር አፈፃፀሙን ገመገመ
Apr 28, 2026

ፀደይ ባንክ የሦስተኛ ሩብ አመትና የዘጠኝ ወር አፈፃፀሙን ገመገመ

ፀደይ ባንክ በአዲስ አመራር ስር ወደ ላቀ ከፍታ የሚያሸጋግረውን አስደናቂ አፈጻጸም እያስመዘገበ መሆኑን አስታወቀ። ባንኩ የ2025/26 የአፈጻጸም ውይይቱን በተለያዩ ዙሮች እያካሔደ ሲሆን፣ በዋናው መሥሪያ ቤቱ ባካሔደው ውይይት፣ የባንኩ...
/